No media source currently available
የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር ሰሞኑን 28ሺህ የሚሆኑ ሥራ አጥ ወጣቶች እና ሴቶችን በተለያዩ የሥራ መስክ ለሁለት ሳምንት አሰልጥኖ በሰጠው የሥራ ዕድል ወጣት ገመዳ ዳባ እና ሌሎች ወጣቶች ተጠቃሚ መሆናቸውን ለአሜሪካ ድምፅ ገልፀዋል።