No media source currently available
በትላንትናው እለት ይፋ የተደረገው የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ውጤት ላይ በርካታ ቅሬታዎች እየቀረቡበት ነው:: በድሬዳዋ ከተማም በግልና መንግሥት ትምህርት ቤቶች የተፈተኑ በርከት ያሉ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በውጤታቸው ላይ ያላቸውን ቅሬታ ለማቅረብ ትላንትናና ዛሬ በትምህርት ቢሮ ተሰብስበው ነበር::