No media source currently available
መቀመጫውን በዩናይትድ ስቴትስ ያደረገው ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያውያን መብት የተባለው ድርጅት የኮቪድ- 19 ወረርሽኝን ለመከላከል የሚያግዙ የተለያዩ ቁሳ ቁሶችን ዛሬ ለኢትዮጵያ ጤና ሚኒስቴር አበርክቷል።