በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዓለማቀፍ ትብብር ድጋፉን ለጤና ሚኒስቴር አስረከበ


ዓለማቀፍ ትብብር ድጋፉን ለጤና ሚኒስቴር አስረከበ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:48 0:00

መቀመጫውን በዩናይትድ ስቴትስ ያደረገው ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያውያን መብት የተባለው ድርጅት የኮቪድ- 19 ወረርሽኝን ለመከላከል የሚያግዙ የተለያዩ ቁሳ ቁሶችን ዛሬ ለኢትዮጵያ ጤና ሚኒስቴር አበርክቷል።

XS
SM
MD
LG