በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በጊንቢ ከተማ ሁለት ወጣቶች በታጠቀ ኃይል መገደላቸው ተጠቆመ


በጊንቢ ከተማ ሁለት ወጣቶች በታጠቀ ኃይል መገደላቸው ተጠቆመ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:27 0:00

በጊንቢ ከተማ ሁለት ወጣቶች በታጠቀ ኃይል መገደላቸውን፣ የአካባቢው ነዋሪዎች ተናገሩ፡፡ ትናንት አንድ በጉልበት ሥራ የሚተዳደር ወጣት ሲገደል፣ ዛሬ ደግሞ የአእምሮ ጤና እክል ያለበት ወጣት ተገድሏል፤ ይላሉ የዓይን እማኞች፡፡

XS
SM
MD
LG