በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጊምቢ በደረሰ የመኪና አደጋ ሰዎች ሞቱ


ጊምቢ በደረሰ የመኪና አደጋ ሰዎች ሞቱ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:14 0:00

ምዕራብ ወለጋ ጊምቢ ውስጥ ዛሬ በደረሰ የመኪና አደጋ 14 ሰዎች ሞቱ። የደረሰውን ጉዳትና የሞተውን ሰው ቁጥር ፖሊስና የጊምቢ አድቬንቲስት ሆስፒታል አረጋግጠዋል። ከሟቾቹ መካከል የወለጋ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች የነበሩ ተሳፋሪዎች እንደሚገኙ ተገልጿል።

XS
SM
MD
LG