በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኅዳሴ ጉዳይ የዋሺንግተን ድርድር


በኅዳሴ ጉዳይ የዋሺንግተን ድርድር
please wait

No media source currently available

0:00 0:25:31 0:00

በኅዳሴ ጉዳይ የዋሺንግተን ድርድር - ከአቶ ጌዲዮን አስፋው ጋር የተደረገ ቃለምልልስ ኢትዮጵያ፣ ሱዳንና ግብፅ ዋሺንግተን ዲ.ሲ. ላይ የጀመሩት ድርድር ከሁለት ሣምንት ሳይቋጭ ነበር የተበተነው። በውኃው አሞላልና ጊዜ፣ በኋላም በሥራው አመራር ወይም ኦፐሬሽን ላይ ነው ውገኖቹ ሲደራደሩ የቆዩት። የኢትዮጵያ ተደራዳሪዎች በጊዜውና በመጠንም ሆነ፣ “’ታዛቢ’ ይሆናሉ” ከተባሉት ወገኖች ያልጣማቸው ነገር እንደነበረ ነው የሚሰማው።

XS
SM
MD
LG