No media source currently available
የታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ውዝግብ በአካባቢያዊ ተቋም እንዲያዝ የመንግሥታቱ ድርጅት የፀጥታ ጥበቃ ምክር ቤት ወደ አፍሪካ ኅብረት ከመራው በኋላ የተካሄደው ድርድር ያለስምምነት መቋረጡ ተዘግቧል።