No media source currently available
በቅርቡ ከተጠናቀቀው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ጋር የህዝብ ተወካዮችና እንደራሴዎች ምርጫም አብሮ ሲካሄድ መቆየቱን ይታወቃል፡፡ በተለይም ሪፐብሊካን የሚቆጣጠሩትን የሴኔት ምክር ቤት ውጤት በመቀየር አብላጫውን ወንበር ሊያገኙ ይችላሉ የተባሉት የዴሞክራቲክ ፓርቲ አባላት ሳያሸንፉ ቀርተዋል፡፡