No media source currently available
አስራ አራተኛው የቅዱስ ያሬድ እና ግዕዝ ቋንቋ ጉባዔ ባለፈው ሳምንት በአክሱም ተካሂዷል። ለአራት ቀናት በቆየው መርኃግብር ምሁራን በቅዱስ ያሬድ እና ግዕዝ ቋንቋ ላይ ትኩረት ያደረጉ በሳይንሳዊ ምርምሮችና የቤተ ክርስቲያን ፅሑፎች ቀርበዋል።
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ