በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የቅዱስ ያሬድ እና ግዕዝ ቋንቋ ጉባዔ - በአክሱም


የቅዱስ ያሬድ እና ግዕዝ ቋንቋ ጉባዔ - በአክሱም
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:16 0:00

አስራ አራተኛው የቅዱስ ያሬድ እና ግዕዝ ቋንቋ ጉባዔ ባለፈው ሳምንት በአክሱም ተካሂዷል። ለአራት ቀናት በቆየው መርኃግብር ምሁራን በቅዱስ ያሬድ እና ግዕዝ ቋንቋ ላይ ትኩረት ያደረጉ በሳይንሳዊ ምርምሮችና የቤተ ክርስቲያን ፅሑፎች ቀርበዋል።

XS
SM
MD
LG