No media source currently available
የደቡብ ክልልን በአዲስ መልክ ለማዋቀር በቀረበው ምክረ ሃሳብ “’ጌዴኦ ዞን በልዩ ዞንነት ይደራጃል’ የተባለው የህዝብ ፍላጎት አይደለም፤ ከስምምነትም ውጭ ነው” ሲሉ የብሄሩ ምሁራን ቅሬታቸውን ለቪኦኤ ገልፀዋል።