በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ ግጭት ያለሕግ የታሰሩ ሰዎች ከ96 በላይ መድረሱ ተገለጸ


በአርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ ግጭት ያለሕግ የታሰሩ ሰዎች ከ96 በላይ መድረሱ ተገለጸ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:23 0:00

በአርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ፣ ከዜይሴ ብሔረሰብ ቀበሌዎች የልዩ ወረዳ አደረጃጀት ጥያቄ ጋራ በተያያዘ ግጭት የታሰሩ ሰዎች ቁጥር ከ96 በላይ መድረሱን የገለጹ ቤተሰቦቻቸው፣ ፍርድ ቤት አለመቅረባቸውንና የተጠረጠሩበትንም ወንጀል እንዳላወቁ አስታውቀዋል፡፡

በጉዳዩ ላይ የአካባቢውን ባለሥልጣናት ምላሽ እና አስተያየት ለማካተት ያደረግነው ጥረት፣ ስልካቸውን ስለማያነሡ አልተሳካም፡፡

XS
SM
MD
LG