በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሁለት ወጣቶች - ስለቴክኖሎጂ ሽግግር


ስዊድን ውስጥ የሚኖረው ወጣት ተወልደ ገብረማሪያምና ኢትዮጵያ የሚኖረው ሃብቶም በርኸ መቐለ ላይ ተገናኝተው ስለ ቴክኖሎጂ ሽግግር ሐሳባቸውን ለጋቢና ቪኦኤ አድማጮች አካፍለዋል።

ሁለቱም የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ባለሞያ ወጣቶች ናቸው። ተወልደ ገብረሚካኤል ነዋሪነቱ ስዊድን ሲሆን ሰሞኑን የትግራይ ዴያስፖራ ፌስቲቫልና ሁለተኛው የትግራይ ዓለም አቀፍ ምሑራን ጉባኤ ለመሳተፍ ወደ ኢትዮጵያ መቀሌ ከተማ አምርቶ ነበር።

ሃብቶም በርኸ ደግሞ ኢትዮጵያ የሚኖር የቴክኖሎጂ ባለሞያ ነው።ሙሉጌታ ኣፅብሃ ስለ ቴክኖሎጂ ሽግግር፣ ስለማኅበራዊ ሕይወትና ሌሎች ጉዳዮች አነጋግሯቸዋል።

(ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ)

ሁለት ወጣቶች - ስለቴክኖሎጂ ሽግግር
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:06 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG