No media source currently available
ለዐሥራ ሁለት ወጣቶች የሥራ ዕድል ከመፍጠሩ ጎን ለጎን በወልቂጤ ዩኒቭርሲቲም የእንስሳት ሕክምና መምህር ሆኖ እያስተማረ ይገኛል። ሁለቱን ሥራ እንዴት ጎን ለጎን ያስኬድ ይሆን? በጋቢና የዘጋቢዎች መስኮት ዝግጅት ላይ ከነቀምቱ ዘጋቢያችን ናኮር መልካ ጋር ቆይታ አድርጓል።