አዳማ —
ከአዳማው ዘጋቢ ሙክታር ጀማል ጋር ባደረገው ውይይት፤ ወጣቶች ከስሜታዊነት ይልቅ በምክኒያት ቢያምኑ ጠቃሚ ነው ብሏል።
(ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ)
የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ሽግግር እና የኦሮሞ ነፃነት ግንባር አንድነት ተዋህደው በቅርብ ከመረጡት የጋራ አመራሮች ውስጥ አንዱ ወጣት ቢሊሱማ ብርሃኑ አራርሶ ነው።
ከአዳማው ዘጋቢ ሙክታር ጀማል ጋር ባደረገው ውይይት፤ ወጣቶች ከስሜታዊነት ይልቅ በምክኒያት ቢያምኑ ጠቃሚ ነው ብሏል።
(ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ)
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ