በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“በሐምሌ ወር ብቻ 96 ሰዎች በጂጂጋ ከተማ ተገድለዋል”- ኮሚሽነር ዘይኑ ጀማል


“በሐምሌ ወር ብቻ 96 ሰዎች በጂጂጋ ከተማ ተገድለዋል”- ኮሚሽነር ዘይኑ ጀማል
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:14 0:00

የቀድሞ የሶማሌ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ አብዲ መሐመድ ኡመርና ሌሎች ስድስት የክልሉ ምክር ቤት አባላት በዛሬው ዕለት በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ዘይኑ ጀማል ለአሜሪካ ድምፅ ገለጹ። ኮሚሽነሩ ሐምሌ 27/2010 ዓ.ም በቀድሞው የክልሉ ፕሬዚዳንት አመራር ሰጪነት በተቀነባበረ ወንጀል የ96 ሰው ሕይወት ማለፉን ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG