በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለመናገርና ለመስማት የሚከብድ ዘግናኝ ተግባር ተፈጽሞብኛል


ለመናገርና ለመስማት የሚከብድ ዘግናኝ ተግባር ተፈጽሞብኛል
please wait

No media source currently available

0:00 0:13:33 0:00

ዮናስ ጋሻው ደመቀ ባለፈው ሣምንት ከእስር የተፈታ ወጣት “በተፈፀመብኝ ለመናገርና ለመስማት የሚከብድ ኢሰብዓዊ ሥቃይ ዛሬ ከዊልቸርና ክራችስ (ከወንበርና ከምርኩዞች) ውጪ ራሴን ችዬ መንቀስቅቀስ የማልችል ሰው ሆኛለሁ” ይላል። (ጽዮን ግርማ በተከታዩ ዘገባ ታሪኩን ይዛለች።)

XS
SM
MD
LG