በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ራቁቴን ተገርፌያለሁ” - አሸናፊ አካሉ


“ራቁቴን ተገርፌያለሁ” - አሸናፊ አካሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:12 0:00

አሸናፊ አካሉ በምዕራብ ጎጃም ሜጫ ወረዳ መራዊ ከተማ ውስት በገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ጽሕፈት ቤት የግዢ ኃላፊ በነበረበት ወቅት በሽብር ወንጀል ተከሶ መታሰሩን ይናገራል። በእስር ላይ በነበረበት ወቅትም አሰቃቂ ድብደባ እንደተፈፀመበት ይናገራል።

XS
SM
MD
LG