በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ድርቅ ሸሽተው በኬንያ የተጠለሉ የሶማሊያ ስደተኞች ለምግብ እጥረትና ኮሌራ በሽታ ተጋልጠዋል


ድርቅ ሸሽተው በኬንያ የተጠለሉ የሶማሊያ ስደተኞች ለምግብ እጥረትና ኮሌራ በሽታ ተጋልጠዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:18 0:00

በአፍሪካ ቀንድ የተከሰተውን አስከፊ ድርቅ ሸሽተው ከሶማሊያ ወደ ኬንያ ተሰደው በአሁኑ ወቅት መጠለያ ጣቢያ ውስጥ የሚገኙት ተፈናቃዮች ለከፍተኛ የምግብ እጥረት እና የኮሌራ በሽታ መጋለጣቸው ተዘገበ።

የእርዳታ ተቋማት ለተረጂዎቹ የሚያውሉትን በቂ ገንዘብ ማግኘት ባለመቻላቸው፣ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸውን እነኚህን ስደተኞች ለመርዳት መቸገራቸውን ይፋ አድርገዋል።

ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ፡፡

XS
SM
MD
LG