በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አምስተኛዉ የጣና ፎረም ከወር በኋላ በባህር ዳር ይከፈታል


አምስተኛዉ የጣና ፎረም ከወር በኋላ በባህር ዳር ይከፈታል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:56 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

አፍሪቃ በሚያጋጥሟት የጸጥታ ችግር ላይ የሚወያየዉ የጣና ፎረም ያመነጫቸዉ የመፍትሔ ሃሳቦች አዎንታዊ አስተዋጽኦ እያበረከቱ መሆኑን አማካሪ ቦርዱ አስኣዉቋል። የጣና ፎረም አማካሪ ቦርድ ሊቀመንበር የሆኑት የቀድሞ የናይጄሪያ ፕሬዚደንት ኦሊሴጎን ኦባሳንጆ እንዳሉት፣ አገሮች የሚመነጩትን ሃሳቦች እየተጠቀሙባቸዉ ነዉ። አምስተኛዉ የጣና ፎረም ስብሰባም ከአንድ ወር በሁዋላ በባህር ዳር ይካሄዳል።

XS
SM
MD
LG