በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የቡራዩ ከተማ ፀጥታ ኃላፊ ግድያ ጉዳይ


የቡራዩ ከተማ ፀጥታ ኃላፊ ግድያ ጉዳይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:35 0:00

ከቡራዩ ከተማ ፀጥታ ኃላፊ ኮሚሽነር ሰለሞን ታደሰ ግድያ ጋር በተያያዘ በቁጥጥር ሥር የዋሉ አንዳንድ ግለሰቦች የት እንደታሰሩና በምን ሁኔታ ውስጥ እንዳሉ ለማወቅ አልቻልንም ሲሉ ቤተሰቦቻቸው ተናግረዋል:: የኦሮምያ ክልላዊ መንግሥት ግን የተጠቀሱት ግለሰቦች በቡራዩ ግድያ ወቅት በቁጥጥር ሥር ከዋሉት መካከል አይደሉም በክልሉ ፖሊስ እጅም አይገኙም ብሏል።

XS
SM
MD
LG