በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢዜማ መግለጫ


የኢዜማ መግለጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:00 0:00

በኢትዮጵያ የሚኖር ማንኛውም ግለሰብ ሆነ፣ ቡድን በሀገሪቱ ህግና ሀገሪቱ በፈረመቻቸው ዓለማቀፍ ህግጋት ጭምር እንዲገዛ ማድረጊው ጊዜ ዛሬ ነው ሲል የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ ፓርቲ /ኢዜማ/ አሳሰበ። ከደንቢዶሎ ዩኒቨርስቲ የታገቱ ተማሪዎችን በማስለቀቁ ሂደት መንግሥት ኃላፊነቱን በአግባቡ እንዲወጣም ጠየቀ።

XS
SM
MD
LG