በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከጋምቤላ ክልል ታፍነው የተወሰዱ ህጻናት በአስቸኩዋይ እንዲመለሱ የአውሮፓ ህብረት ጥሪ አቀረበ


ከጋምቤላ ክልል ታፍነው የተወሰዱ ህጻናት በአስቸኩዋይ እንዲመለሱ የአውሮፓ ህብረት ጥሪ አቀረበ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:29 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የደቡብ ሱዳን ባለስልጣናት ከጋምቤላ ክልል ታፍነው የተወሰዱ ህጻናት በአስቸኩዋይ እንዲመለሱ እንዲያደርጉ የአውሮፓ ህብረት ጥሪ አቀረበ።  ከ200 በላይ ንጹሃን ዜጎች ከደቡብ ሱዳን በመጡ የሙሩሌ ጎሳ ታጣቂዎች የተገደሉበት ሁኔታም ማነጋገሩን ቀጥሏል።

XS
SM
MD
LG