በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአውሮፓ ሕብረት ሀገሮች መሪዎች በስደተኞች ጉዳይ


የአውሮፓ ሕብረት ሀገሮች መሪዎች በስደተኞች ጉዳይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:06 0:00

የአውሮፓ ሕብረት ሀገሮች መሪዎች በስደተኞች ጉዳይ ላይ በነገው ዕለት በኦስትሪያ ከተማ በሣልዝበርግ ሊያደርጉት የታቀደው ጉባዔ በአባል ሃገራቱ መካከል የተፈጠረው ጥልቅ መከፋፈል ሊያደናቅፈው እንደሚችል ተሰግቷል። ብራሰልስ የምትፈልገው የአውሮፓ ሕብረት የድንበር ጠባቂዎች ወደሌሎቹ ሀገሮች ዘልቀው በመግባት እንዲመደቡ ሲሆን ሌሎች እንደ ሃንጋሪ ያሉ አባል ሀገሮች ፍላጎት ግን የራሣቸውን ድንበር በራሣቸው ወታደሮች ማስጠበቅ ነው።

XS
SM
MD
LG