በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኤርትራ መሪዎች ለፍርድ እንዲቀርቡ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት መርማሪ ኮሚሽን አሳሰበ


የኤርትራ መሪዎች ለፍርድ እንዲቀርቡ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት መርማሪ ኮሚሽን አሳሰበ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:38 0:00

ኤርትራ ውስጥ የሚደርሱ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን የሚመረምረው በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሚደገፈው ኮሚሽን በዚያች ሃገር መሪዎች ተፈጽመዋል የሚባሉ ወንጀሎችን የሚመረምር ፍርድ ቤት ወይም ልዩ ችሎት እንዲመሰረት ጥሪ በማቅረብ ላይ ነው።

XS
SM
MD
LG