በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያ መጤ-ጠል ሁከትን አወገዘች


ኢትዮጵያ መጤ-ጠል ሁከትን አወገዘች
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:24 0:00

ደቡብ አፍሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ሰሞኑን በተከሰተው መጤ-ጠል ጥቃት ብዙ ጉዳት እንደደረሰባቸው እየተናገሩ ናቸው። ኢትዮጵያዊያን የጥቃቶቹ ዒላማ መሆናቸውን ያስታወቀው የኢትዮጵያ መንግሥት እየተፈፀሙ ያሉ ሁከቶችን በብርቱ ቃላት አውግዞ የደቡብ አፍሪካ ባለሥልጣናት አስፈላጊውን ጥበቃ እንዲያደርጉ አሳስቧል።

XS
SM
MD
LG