በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የ“ኢትዮጵያ አለች፣ ነበረች ትቀጥላለች” ሰልፍ በዋሽንግተን!


please wait

No media source currently available

0:00 0:09:23 0:00

“ ኢትዮጵያ ነበረች አለች ትቀጠላለች” በሚል መሪ መፈክር የዲሲና አካባቢው አገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን እና ዓለም አቀፍ ዳያስፖራ በተግባር ምክር ቤት፣ ያዘጋጁት ሰልፍ፣ በዛሬው እለት በዋሽግተን ዲሲ እየተካሄደው መሆኑን አዘጋጆቹ ለአሜሪካ ድምጽ ተናግረዋል፡፡

XS
SM
MD
LG