በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአሥር ኢትዮጵያዊያን ድርጅቶች የዋሺንግተን ጉባዔ


የአሥር ኢትዮጵያዊያን ድርጅቶች የዋሺንግተን ጉባዔ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:20 0:00

አሥር የተለያዩ ኢትዮጵያዊያን ድርጅቶች ዋሺንግተን ዲሲ ላይ ከትናንት በስተያ ዓርብ፣ ጥር 5 እና ቅዳሜ ጥር 6 ጉባዔ አካሂደዋል። ጉባዔው የተዘጋጀው የኢትዮጵያ ሕዝብ የጋራ ትግል ሸንጎ፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ የሽግግር ምክር ቤትና የኢትዮጵያ ወጣቶች ብሔራዊ ንቅናቄ በሚባሉ ሦስት ድርጅቶች መሆኑን አስተባባሪዎቹ ለቪኦኤ ገልፀዋል።

XS
SM
MD
LG