በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በዲሲ የሚቀመጡ ኢትዮጵያውያን በሥራ ቦታ ላይ ሊኖር ይገባል ባሉት የመብትና የነፃነት ጥያቄ ዙሪያ ስብሰባ አካሄዱ


ቀጥተኛ መገናኛ

በዋሽንግተን ዲሲ አካባቢ በተለይም ቨርጂንያ ውስጥ በሚገኘው ሬገን አውሮፕላን ጣቢያ ውስጥ ባሉ ልዩ ልዩ ኩባንያዎች ተቀጥተው የሚገኙ ሠራተኞች በትናንቱ ዕለት እዚያው አውሮፕላን ጣቢያው በሚገኝ አዳራሽ አንድ ታላቅ ስብሰባ አድርገው ነበር። ስብሰባው በሥራ ቦታ ሊኖር ይገባል ባሉት የመብትና የነፃነት ጥቄን ዙሪያ ያጠነጠነ ነበር።

XS
SM
MD
LG