በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኬንያ የተሰደዱ ኢትዮጵያውያን ተፈናቃዮች የምግብና መጠለያ ችግር ገጠማቸው


ኬንያ የተሰደዱ ኢትዮጵያውያን ተፈናቃዮች የምግብና መጠለያ ችግር ገጠማቸው
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:01 0:00

ከኢትዮጵያ ወደ ኬንያ ተሰደው የሚገኙ ተፈናቃዮች ምግብና መጠለያ በማጣት ችግር ላይ መሆናቸውን ተናገሩ። ለተፈናቃዮቹ ዕርዳታ እያደረገ ያለው የኬንያ ቀይ መስቀል በበኩሉ ማምሻውን ባወጣዉ መግለጫ ከኢትዮጵያ ወደ ኬንያ በመሰደድ ላይ ያሉ ሰዎች ቁጥር እያሻቀበ መሆኑን ገልፀዋል።

XS
SM
MD
LG