በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"ቤተሰቦቻችን ስንቅ አንቀበልም አሉን"- የእስረኛ ቤተሰቦች


"ቤተሰቦቻችን ስንቅ አንቀበልም አሉን"- የእስረኛ ቤተሰቦች
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:27 0:00

የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ ምክትል ሊቀመንበር አቶ በቀለ ገርባ እና የፓርቲው ፀሐፊ አቶ ደጀኔ ጣፋ ቤተሰቦች እስረኛ ቤተሰቦቻቸው በማርሚያ ቤቱ ውስጥ ለእስረኛ የሚሰጥ መብት ለእነሱ ስለተነፈጋቸው ማረሚያ ቤቱ መብታቸውን እሲያከብርና ውሳኔ እስኪሰጣቸው ምግብ እንደማይቀበሉ እንደነገሯቸው ተናገሩ።

XS
SM
MD
LG