በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የጠቅላይ ሚንስትሩ የዩናይትድ ስቴትስ ጉዞ እና ክንውን ሲገመገም


የጠቅላይ ሚንስትሩ የዩናይትድ ስቴትስ ጉዞ እና ክንውን ሲገመገም
please wait

No media source currently available

0:00 0:15:02 0:00

"ባለፉት ሃያ ሰባት ዓመታት የባሕር በር ጉዳይ መጠየቅ በጦርነት ናፍቆት ይመሰላል። የተሳሳተ አተያይ።.መጀመሪያ የሕግ የተፈጥሮና የታሪክ መብት ያለን መሆኑን የሚቀበል አስተዳደር ይኑረን ነው። ከመቀበል ነው የሚጀምረው።"- ቴዎድሮስ ጸጋዬ "በሃሳቡ ብስማማም። ይሄ ጥያቄ ግን አሁን አንገብጋቢው ጥያቄ አይደለም። ባለፉት ሃያ ሰባት ዓመታት የተፈጸሙና ብዙ መስተካከል ያለባቸው፤ ለኢትዮጵያ ሕልውናም አንገብጋቢ የሆኑ ጉዳዮች አሉ።" - ሼስፒር ፈይሳ

XS
SM
MD
LG