በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ጠቅላይ ሚኒስትሩ ካላነጋገሩን ወደ ሥራ አንገባም ብለናል” ወ/ሮ ነኢማ አሕመድ የፓርላማ አባል


“ጠቅላይ ሚኒስትሩ ካላነጋገሩን ወደ ሥራ አንገባም ብለናል” ወ/ሮ ነኢማ አሕመድ የፓርላማ አባል
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:55 0:00

ኢትዮጵያ ውስጥ እየተከሰቱ ላሉ ግጭቶች፣ሞቶችና ንብረት መውደምን በተመለከተ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ቀርበው ማብራሪያ ሊሰጡን ይገባል ሲሉ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ጥያቄ ማቅረባቸውን ለአሜሪካ ድምፅ ተናገሩ። ለጥያቄዎችቻቸው ቀርበው ምላሽ ካልሰጧቸው ሥራቸውን መቀጠል እንደሚሳናቸው መናገራቸውን ጠቁመዋል።

XS
SM
MD
LG