በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ ፍልሰተኞች በታንዛኒያ የ3ዓመት እሥር ተፈረደባቸው


የኢትዮጵያ ፍልሰተኞች በታንዛኒያ የ3ዓመት እሥር ተፈረደባቸው
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:35 0:00

የታንዛኒያ ፍርድ ቤት በ84 ኢትዮጵያዊያን ፍልሰተኞች ላይ የ3 ዓመት እሥራት አስተላለፈ። ኢትዮጵያዊያኑ የተያዙት በታንዝኒያ ማዕከላዊ ክፍል “ኢሪንጋ” በሚባል ቦታ ሲሆን በህገ ወጥ መንገድ ወደ ማላዊ ሊያልፉ ሲሉ ነው - በታንዛኒያ ፖሊስና በሀገሪቱ ኢሚግሬሽን ኃላፊዎች የተያዙት።

XS
SM
MD
LG