በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞች የመን ባህር ዳርቻ መጣላቸው ተጠቆመ


ኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞች የመን ባህር ዳርቻ መጣላቸው ተጠቆመ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:26 0:00

የተመድ ዓለማቀፍ የፍልሰተኞች ድርጅት/አይ ኦ ኤም/ በሰጠው መግለጫ፣ 25 ኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞች ከየመን ወጣ ብሎ በሚገኝ ባህር አካባቢ እንደተጣሉ አመልክቷል።

XS
SM
MD
LG