በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞችን ጭኖ የመን ይጓዝ የነበረ ጀልባ ተገልብጦ 46ቱ ሞቱ


ኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞችን ጭኖ የመን ይጓዝ የነበረ ጀልባ ተገልብጦ 46ቱ ሞቱ
please wait

No media source currently available

0:00 0:00:24 0:00

ቢያንስ አንድ መቶ ፍልሰተኞችን ይዞ ዛሬ ረቡዕ ማለዳ ከሶማሊያ ይጓዝ የነበረ የሕገ ወጥ አሸጋጋሪዎች ጀልባ የመን ሲቃረብ ተገልብጦ አርባ ሥድስት ኢትዮጵያውያን ሰጥመው መሞታቸው እና ሌሎች አሥራ ስድሥት የደረሱበት መጥፋቱ ተገለፀ፡፡

XS
SM
MD
LG