በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዐሥራ አራት ኢትዮጵያውያን ትናንት በአሰቃቂ ሁኔታ በጋምቤላ ተገደሉ


ዐሥራ አራት ኢትዮጵያውያን ትናንት በአሰቃቂ ሁኔታ በጋምቤላ ተገደሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:02 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

እስከአሁን ባደረግነው ክትትል በትናንትናው ዕለት 14 ኢትዮጵያውያን በደቡብ ሱዳን ስደተኞች በአሰቃቂ ሁኔታ መገደላቸውንና አስከሬኖቻቸው ተለይተው ዛሬ ለዘመድ አዝማድ መላካቸውን ለሆስፒታል ቅርበት ያላቸው ምንጮች ገልፀዋል። አስክሬን ፍለጋው መቀጠሉ ተነግሯል።

XS
SM
MD
LG