በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"የተፈታነው ከይቅርታም ሆነ ከምሕረት ጋር በተያያዘ አይደለም" ሁለቱ ጋዜጠኞች


"የተፈታነው ከይቅርታም ሆነ ከምሕረት ጋር በተያያዘ አይደለም" ሁለቱ ጋዜጠኞች
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:12 0:00

የሽብር ወንጀል ክስ ተመስርቶባቸውና በጥፋተኝነት ውሳኔ እስር ተፈርዶባቸው የነበሩት ሁለት ጋዜጠኞች ዳርሴማ ሶሪና ካሊድ መሐመድን ጨምሮ ስድስት የሙስሊም ጉዳዮች መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት ዛሬ በአመክሮ ከእስር መለቀቃቸውን ተናገሩ።

XS
SM
MD
LG