በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"በኢትዮጵያ ሠብዓዊ ሁኔታዎች በፍጥነት እየተለዋወጡ ናቸው" ኦቻ


"በኢትዮጵያ ሠብዓዊ ሁኔታዎች በፍጥነት እየተለዋወጡ ናቸው" ኦቻ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:19 0:00

በኢትዮጵያ ሠብዓዊ ሁኔታዎች በፍጥነት እየተለዋወጡ እንደሆነ እና ሀገሪቱ በአሁኑ ወቅት በድርቅ፣ በጎርፍና በማኅበረሠቦች መካከል በሚፈጠረው ግጭቶች የተነሳ ፈተና እንደገጠማት በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሠብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ወይንም ኦቻ አስታወቀ፡፡

XS
SM
MD
LG