በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የምሥራቅ ኦርቶዶክ ክርስትና አማንያን የልደት በዐል


የምሥራቅ ኦርቶዶክ ክርስትና አማንያን የልደት በዐል
please wait

No media source currently available

0:00 0:11:58 0:00

የጌታችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት መታሰቢያ በዐል ዋዜማ ዛሬ ታኅሣሥ 27 ቀን 2008 ዓም በመላው ዓለም በሚገኙ የምሥራቅ ኦርቶዶክስ ሃይማኖት ተከታዮች ዘንድ ይከበራል። በኢትዮጵያም በዓሉ ዛሬ ከምሽቱ ሁለት ሰዓት ጀምሮ በሚካሄድ ልዩ ልዩ ሃይማኖታዊ ሥነ ሥርዓት ሲከበር ቆይቶ፣ ከሌሊቱ ስድስት ሰዓት ላይ የቅዳሴው ሥርዓት ይካድና ከሌሊቱ ዘጠኝ ሰዓት ላይ ጠቅላላ በዓሉ ይጠናቀቃል።

XS
SM
MD
LG