በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የየመንዋ ወደብ ከተማ ሁዴይዳ እና ኢትዮጵያውያን ስደተኞች


የየመንዋ ወደብ ከተማ ሁዴይዳ እና ኢትዮጵያውያን ስደተኞች
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:54 0:00

የተባበሩት መንግስታት የደህንነት ምክር ቤት በየመን የሁዴዳን ከተማን ፀጥታ በተመለከተ ዛሬ አስቸኳይ ስብሰባ ተቀምጠዋል። በሳዑዲ አረቢያ የሚመራው የአረብ አገሮች ጣምራ ጦር በሁቲ አማፅያን ቁጥጥር ስር በሆነችው የየመን ዋና የባህር በር ሁዴዳ ላይ ጥቃት በማድረስ ላይ ይገኛል። የተባበሩት መንግስታትና ዓለም አቀፍ የእርዳታ ድርጅቶች በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩት የከተማዋ ነዋሪዎችና በሃገሪቱ በሚልየን የሚቆጠሩት ዜጎች ለረሃብና ለተለያዩ በሽታዎች እንድሚጋለጡ ተናገሩ።

XS
SM
MD
LG