የዓለም ጤና ድርጅትን በዳይሬክተርነት ያገለገሉት ማርጋሪት ቻን ሥልጣን ሊለቁ ነው
የሥራ ዘመናቸውን አጠናቀው ሥልጣን የሚለቁት የዓለም ጤና ድርጅት ዳይሬክተር ማርጋሪት ቻን፣ የዘንድሮውን የድርጅቱን ጉባዔ የከፈቱት አሁን አሁን ድርጅቱ፣ ዋጋውን እያጣ ነው የሚሉትን ሰዎች ትችት ጠንከር ባላ ኃይለ ቃል በማስተባበል ነው፡፡ ማርግሪት ቻን ለአለፉት አሥር ዓመታት የዓለም ጤና ድርጅትን በዳይሬክተርነት ካገለገሉ በኋላ ሥልጣን ሊለቁ ሲሆን ነገ ማክሰኞ ለሚመረጥ ይህን ለዓለም ጤና ጥበቃ ዋና ቁልፍ የሆኑ ድርጅት ለሚመራ ሰው ሥልጣኑን ሊያስረክቡ ነው፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁን 02, 2023
በመስጂዶች ማፍረስ በቀጠለው ተቃውሞ የሦስት ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተገለጸ
-
ጁን 02, 2023
የዕውቀት አሸጋጋሪው - “ቤማንዳ” የምስጋና ምሽት
-
ጁን 02, 2023
በካሜሩን ባህላዊ መሪው ከ18 ወራት እገታ በኋላ ተለቀቁ
-
ጁን 02, 2023
የ“ሲድ ኢትዮጵያ”- የዘንድሮ ተሸላሚ ብርቱ ኢትዮጵያውያን
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ