የዓለም ጤና ድርጅትን በዳይሬክተርነት ያገለገሉት ማርጋሪት ቻን ሥልጣን ሊለቁ ነው
የሥራ ዘመናቸውን አጠናቀው ሥልጣን የሚለቁት የዓለም ጤና ድርጅት ዳይሬክተር ማርጋሪት ቻን፣ የዘንድሮውን የድርጅቱን ጉባዔ የከፈቱት አሁን አሁን ድርጅቱ፣ ዋጋውን እያጣ ነው የሚሉትን ሰዎች ትችት ጠንከር ባላ ኃይለ ቃል በማስተባበል ነው፡፡ ማርግሪት ቻን ለአለፉት አሥር ዓመታት የዓለም ጤና ድርጅትን በዳይሬክተርነት ካገለገሉ በኋላ ሥልጣን ሊለቁ ሲሆን ነገ ማክሰኞ ለሚመረጥ ይህን ለዓለም ጤና ጥበቃ ዋና ቁልፍ የሆኑ ድርጅት ለሚመራ ሰው ሥልጣኑን ሊያስረክቡ ነው፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ