የዓለም ጤና ድርጅትን በዳይሬክተርነት ያገለገሉት ማርጋሪት ቻን ሥልጣን ሊለቁ ነው
- ትዝታ በላቸው
- አበባየሁ ገበያው
የሥራ ዘመናቸውን አጠናቀው ሥልጣን የሚለቁት የዓለም ጤና ድርጅት ዳይሬክተር ማርጋሪት ቻን፣ የዘንድሮውን የድርጅቱን ጉባዔ የከፈቱት አሁን አሁን ድርጅቱ፣ ዋጋውን እያጣ ነው የሚሉትን ሰዎች ትችት ጠንከር ባላ ኃይለ ቃል በማስተባበል ነው፡፡ ማርግሪት ቻን ለአለፉት አሥር ዓመታት የዓለም ጤና ድርጅትን በዳይሬክተርነት ካገለገሉ በኋላ ሥልጣን ሊለቁ ሲሆን ነገ ማክሰኞ ለሚመረጥ ይህን ለዓለም ጤና ጥበቃ ዋና ቁልፍ የሆኑ ድርጅት ለሚመራ ሰው ሥልጣኑን ሊያስረክቡ ነው፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 01, 2022
ከድርቁ በተጨማሪ የተቀበሩ ፈንጂዎች ለአፋር እረኞች ችግር ጋርጠዋል
-
ጁላይ 01, 2022
የኢትዮጵያ እና የሱዳን ድንበር ውጥረት
-
ጁላይ 01, 2022
የ"አራዳ ቋንቋ" ስነዳ በማኅበራዊ ሚዲያ ዘመን
-
ጁላይ 01, 2022
ኮቪድ-19 ኢትዮጵያ ውስጥ እያሻቀበ ነው
-
ጁን 30, 2022
ክረምቱ ተስፋ መሰነቁን የሚቲኦሮሎጂ ኢንስቲትዩቱ ገለፀ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ