በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአማራ ክልል እሁድ ዕለት ሦስት ወጣቶች መገደላቸው ቤተሰቦቻቸውና ነዋሪዎች ገለጹ


በአማራ ክልል እሁድ ዕለት ሦስት ወጣቶች መገደላቸው ቤተሰቦቻቸውና ነዋሪዎች ገለጹ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:34 0:00

አቶ ዘውዱ ገብረማርያም እና አቶ ሙላው ከበደ የተባሉ ሁለት ግለሰቦች በመተማ አቶ ባህሩ ይታየው የተባለ ደግሞ በጎንደር ከተማ እሁድ ዕለት መገደላቸውን ነዋሪዎችና ቤትሰብ ለአሜሪካ ድምጽ ገልፀዋል። የክልሉ የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር ተገደሉ ስለተባሉት ወጣቶች ለጊዜው ከአካባቢው ርቀው ስለሚገኙ "መረጃ የለኝም" ብለዋል።

XS
SM
MD
LG