በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ የተቀሰቀሰው ተቃውሞ አንድ ዓመት ሞላው


በኢትዮጵያ የተቀሰቀሰው ተቃውሞ አንድ ዓመት ሞላው
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:17 0:00

በኦሮሚያ ክልል በኢትዮጵያ መንግሥት ላይ የተቀሰቀሰው ተቃውሞና አመጽ አንድ ዓመት ሞላው። በሌላ በኩል የኦሎምፒክ የማራቶን የብር ሜዳሊያ አሸናፊው አትሌት ለሊሳ ፈይሳ፣ የግንቦት ሰባቱ ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ እና የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ዶ/ር መረራ ጉዲና በብራስልስ አውሮፓ ሕብረት ጽ/ቤት ተገኝተው ለኅብረቱ የፓርላማው አባላት በኢትዮጵያ እየተፈጸመ ነው ያሉትን የመብት ጥሰትም አብራርተዋል።

XS
SM
MD
LG