በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በትግራይ የኢንተርኔት እገዳው በቀጠለበት ወቅት፣ ኢትዮጵያ የተመድን የኢንተርኔት ጉባኤ ታስተናግዳለች


በትግራይ የኢንተርኔት እገዳው በቀጠለበት ወቅት፣ ኢትዮጵያ የተመድን የኢንተርኔት ጉባኤ ታስተናግዳለች
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:10 0:00

ኢትዮጵያ በመጭው ሣምንት ኅዳር 19 የሚካሄደውን የመንግሥታቱ ድርጅት ዓመታዊ የኢንተርኔት አስተዳደር ጉባዔ እንደምታስተናግድ ታውቋል።

ይሁን እንጂ ትግራይ ክልል ላይ ተጥሎ የቆየው የኢንተርኔት ዕገዳ እንደቀጠለ መሆኑንና 6 ሚሊዮን ሰዎችን ያለ ስልክና ኢንተርኔት አገልግሎት ሁለት ዓመት ያህል መቆየቱን ፍሬድ ሃርተር ከአዲስ አበባ ዘግቧል።

/ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/

XS
SM
MD
LG