በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በላሊበላ ነዋሪዎች ከጦርነት ለማገገም እየታገሉ ነው


በላሊበላ ነዋሪዎች ከጦርነት ለማገገም እየታገሉ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:05 0:00

በሰሜን ኢትዮጵያ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የዓለም ቅርስ ሆኖ የተመዘገበውና ከትግራይ ክልል ድምበር በቅርብ ርቀት ላይ የሚገኘው ላሊበላ ከተማ ከጦርነቱ በፊት የበርካታ ቱሪስቶች መዳረሻ ነበር። በጦርነቱ ምክንያት ግን የተለያዩ አስተዳዳሪዎች በተፈራረቁባት ከተማ ከአለት ተፈልፍለው የተሰሩትን ቤተክርስቲያናት ለማየት ይደረግ የነበረውጉብኝት አሁን ቆሟል።

ሄነሪ ዊልኪንስ ከዚህ ሁኔታ ለማገገም የሚደረገውን ጥረት ቃኝቶ ከላሊበላ ያደረሰንን ዘገባ፣ ስመኝሽ የቆየ ታቀርበዋለች።

XS
SM
MD
LG