No media source currently available
በምዕራብ እና ቄለም ወለጋ ዞኖች አንዳንድ ከተሞችና ወረዳዎች ውስጥ ለሁለት ወራት በላይ ተቋርጦ የነበረው የስልክና ኢንተርኔት አገልግሎት ከትናንት ጀምሮ መከፈቱን ከነዋሪዎች መካከል ገለፁ።