በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ታክስ ይሠውራሉ፣ ህገ ወጥ ደረሰኞችን ይጠቀማሉ የተባሉ ድርጅቶች ተለዩ


ታክስ ይሠውራሉ፣ ህገ ወጥ ደረሰኞችን ይጠቀማሉ የተባሉ ድርጅቶች ተለዩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:25 0:00

ታክስ ይሠውራሉ፣ ህገ ወጥ ደረሰኞችን ይጠቀማሉ፣ ያትማሉ ያላቸውን 166 ድርጅቶች የገቢዎች ሚኒስቴር በይፋ አስታወቀ። የገቢዎች ሚኒስትር ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ታክስ የሚሰውሩ፣ ህገ ወጥ ደረሰኞችን የሚጠቀሙና የሚያትሙ 166 ድርጅቶች መለየታቸውን ዛሬ በሰጡት መግለጫ ይፋ አድርገዋል፡፡

XS
SM
MD
LG