No media source currently available
“የሱዳን ጦር የኢትዮጵያ አዋሳኝ በሆኑ አካባቢዎች እየሠፈረና በአካባቢው ነዋሪዎች ላይ ጥቃት እየፈፀመ ነው” ሲል የማዕከላዊ ጎንደር ዞን አቤቱታ አሰምቷል።