No media source currently available
በኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥትና በህወሓት መካከል እየተካሄደ ባለው ጦርነት የዩናይትድ ስቴትስ ዋና ግብ ወጊያው ፈጥኖ እንዲቆም፣ ሰላም እንዲመለስ፣ የሲቪሎች ደኅንነት እንዲጠበቅ መጣር መሆኑን የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቲቦር ናዥ አስታውቀዋል።