በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ቲቦር ናዥ፣ ማይክ ራይነር በወቅቱ የኢትዮጵያ ሁኔታ ላይ


ቲቦር ናዥ፣ ማይክ ራይነር በወቅቱ የኢትዮጵያ ሁኔታ ላይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:27 0:00

በኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥትና በህወሓት መካከል እየተካሄደ ባለው ጦርነት የዩናይትድ ስቴትስ ዋና ግብ ወጊያው ፈጥኖ እንዲቆም፣ ሰላም እንዲመለስ፣ የሲቪሎች ደኅንነት እንዲጠበቅ መጣር መሆኑን የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቲቦር ናዥ አስታውቀዋል።

XS
SM
MD
LG