No media source currently available
የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁ ለስድስት ወራት ተግባራዊ እንደሚደረግ የኢትዮጵያ መከላከያ ሚኒስትር ሲራጅ ፈጌሣ ገለፁ። አዋጁ ለመጭዎቹ ስድስት ወራት ተግባራዊ ሆኖ የሚቆየው በ15 ቀናት ጊዜ ውስጥ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርቦ ከፀደቀ በኋላ እንደሚሆንና በሁሉም አካባቢዎች ላይ ተግባራዊ እንደሚደረግ ሚኒስትሩ ዛሬ ለጋዜጠኞች በሰጡት ማብራሪያ አመልክተዋል።
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ